1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእሥራኤል ምክር ቤታዊ ምርጫ

ማክሰኞ፣ ጥር 14 2005

19 ኛው የእሥራኤል ምክር ቤት፡ ክኔሴት ምርጫ በዛሬው ዕለት በመካሄድ ላይ ይገኛል። የሀገሪቱ የምርጫ ቦርድ ያወጣው ዘገባ እንደሚያሳየው፡ ከጠቅላላው የእሥራኤል ሕዝብ መካከል ወደ አምሥት ነጥብ ስድስት ሚልዮኑ የመምረጥ መብት አለው።

https://p.dw.com/p/17PlH
An Israeli soldier casts his ballot at a polling station in a military base in southern Israel January 21, 2013. Israeli soldiers started voting in Israel's parliamentary election on Sunday. Polling stations for the rest of Israel open on Tuesday. REUTERS/Ronen Zvulun (ISRAEL - Tags: POLITICS ELECTIONS MILITARY)
ምስል Reuters

በዚሁ ምርጫ የጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የሊኩድ ፓርቲ እና ተጣማሪው ፅንፈኛ ው ብሔረተኛው የ"ይሥራየል ቤይተኑ ፓርቲ" ከአንድ መቶ ሀያዎቹ የክኔሴት መንበሮች አብላጫውን እንደሚያገኙ ይጠበቃል። ስለእሥራኤል ምክር ቤታዊ ምርጫ ከሐይፋ ዘገባ ደርሶናል።

ግርማው አሻግሬ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ