1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእስራኤልና የጀርመን ግንኙነት 

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 10 2010

እስራኤል የተመሰረተችበትን 70ኛ ዓመት ነገ በይፋ ታከብራለች። በነገዋ እለት የዛሬ 70 ዓመት እስራኤል መመስረትዋ የታወጀበት እለት ነዉ። ዘንድሮ ለየት ባለ ሁኔታ ምስረታዋን በምታከብረዉ በእስራኤልና ብዙ አይሁዳዉያን በተገደሉበት ጀርመን መካከል ያለዉ ወዳጅነት ምን ይመስላል?

https://p.dw.com/p/2wHUD
Zum Thema - Online-Umfrage - Juden in Europa sehen wachsenden Antisemitismus
ምስል picture-alliance/dpa

የእስራኤል ጀርመን ወዳጅነት


እስራኤል ይህን እለት በየዓመቱ የምታከብረዉ ሲሆን ይህ እለቱ ዘንድሮ «Heritage of Innovation»  የፈጠራ ትዉልድ በሚል መርህ እስራኤል በቴክኖሎጂ ያስገኘቻቸዉን የፈጠራ ዉጤቶች በማክበር ክብረ በዓሉን እንደሚታሰብ ነዉ የተነገረዉ። ዘንድሮ ለየት ባለ ሁኔታ ምስረታዋን በምታከብረዉ በእስራኤልና ብዙ አይሁዳዉያን በተገደሉበት ጀርመን መካከል ያለዉ ወዳጅነት ምን ይመስላል?  የዶይቼ ቬለዉ ፎልከር ቪቲክ ቀላል ያልሆነ የወዳጅነት ግንኙነት ሲል የፃፈዉን ሃተታ የበርሊኑ ዘጋብያችን ይልማ ኃይለሚካኤል እንደሚከተለዉ ተርጉሞታል።  

ይልማ ኃይለሚካኤል
አዜብ ታደሰ