1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእስራኤል የመንግሥታቱ ድርጅት ዉሳኔ ተቃዉሞ 

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 18 2009

እስራኤል ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ጥበቃ ምክር ቤት ውሳኔ በኋላ ከ12 ሃገራት ጋር ያላትን የሥራ ግንኙነት ማቋረጧን አስታውቃለች። ግንኙነቱን ያቋረጠችው ምዕራብ ዮርዳኖስ እና ምሥራቅ ኢየሩሳሌም የአይሁድ ሰፈራን በማውገዝ የመንግሥታቱ ድርጅት ዐርብ እለት ያሳለፈውን ውሳኔ  በመቃወም ነው።

https://p.dw.com/p/2Uvs2
Treffen Obama Netanjahu
ምስል Reuters/K. Lamarque

MMT_Q&A mit Zenaneh-Israel reaktiona nach UN Resolution - MP3-Stereo

እስራኤል ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ጥበቃ ምክር ቤት ውሳኔ በኋላ ከ12 ሃገራት ጋር ያላትን የሥራ ግንኙነት ማቋረጧን አስታውቃለች። እስራኤል ከሃገራቱ ጋር የሥራ ግንኙነቱን ያቋረጠችው በምዕራብ ዮርዳኖስ እና ምሥራቅ ኢየሩሳሌም የአይሁድ ሰፈራን በማውገዝ የመንግሥታቱ ድርጅት ዐርብ እለት ያሳለፈውን ውሳኔ  በመቃወም ነው። ስቱዲዮ ከመግባቴ ቀደም ብሎ የእየሩሳሌም ወኪላችን ዜናነህ መኮንንን በስልክ አነጋግሬው ነበር። ዜናነህ ውሳኔው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንሥትር የዓመታት ውዝግብ ውጤት ነዉ ብሏል። 

ማንተጋፍቶት ስለሺ/ ዜናነህ መኮንን
አዜብ ታደሰ