1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሮሚያና የሶማሌ ግጭት እና ልዩ ፖሊስ

ማክሰኞ፣ መስከረም 2 2010

የኦሮሚያ መስተዳድር ባለሥልጣናት እንደሚሉት ለግጭቱ መባባስ ዋነኛዉ ተጠያቂ የሶማሌ መስተዳድር ያደረጃዉ ልዩ ፖሊስ የተባለዉ ታጣቂ ኃይል ነዉ።ልዩ ፖሊስ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ያደርሳል እየተባለ በመብት ተሟጋች ቡድናት ይወቀሳል

https://p.dw.com/p/2jp2H
Angriff auf chinesische Ölarbeiter in Äthiopien
ምስል AP

የኦሮሚያና የሶማሌ ግጭት እና ልዩ ፖሊስ

የኦሮሚያ እና የሶማሌ መስተዳድሮችን በሚያዋስኑ ከተሞችና እና መንደሮች የሚካሔደዉ ደም አፋሳሽ ግጭት አሁንም ሁነኛ እልባት አልተበጀለትም።የሁለቱ መስተዳድሮች ባለሥልጣናት ግጭቱን ለማስቆም ይረዳል ያሉትን ሥምምነት ባለፈዉ ወር ተፈራርመዉ ነበር።ይሁንና ሥምምነቱ ግጭቱን ለማርገብ እስካሁን የተከረዉ ነገር የለም።የኦሮሚያ መስተዳድር ባለሥልጣናት እንደሚሉት ለግጭቱ መባባስ ዋነኛዉ ተጠያቂ የሶማሌ መስተዳድር ያደረጃዉ ልዩ ፖሊስ የተባለዉ ታጣቂ ኃይል ነዉ።ልዩ ፖሊስ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ያደርሳል እየተባለ በመብት ተሟጋች ቡድናት ይወቀሳል።የቶሮንቶዉ ዘጋቢያችን አክመል ነጋሽ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል

አክመል ነጋሽ

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ