1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሮሞ ሕዝብ ነፃነት ትግል መሥራች ዜና ዕረፍት

ማክሰኞ፣ የካቲት 26 2005

የኦሮሞ ሕዝብ መብት ተሟጋች እና የነፃነት ትግል መስራች የነበሩት ጃራ አባ ገዳ ባለፈዉ ቅዳሜ ለዕሁድ አጥቢያ አረፉ። ከታዋቂ የባላባት ቤተ-ሠብ የሚወለዱት ጃራ አባገዳ አባታቸዉ የሚያገለግሉለትን የአፄ ሐይለ-ሥላሴን

https://p.dw.com/p/17qvz
ምስል Survival International

ሥርዓት በመቃወምና ለኦሮሞ ሕዝብ መብትና ነፃነት መከበር በነፍጥ ለመታገል ያመፁ ሰዉ ናቸዉ።የመጀመሪያዉን የኦሮሞ የትጥቅ ትግል መስራችም ነበሩ።ሰባዎቹን የእድሜ ክልል ያገመሱት ጃራ ያረፉት በስደት በሚኖሩበት የመን ነዉ።የጃራን ማንነትና አላማ በተመለከተ ኖርዌ የሚገኘዉን ጃዓፈር ዓሊን በሥልክ አነጋግሬዋለሁ።

ጃዓፈር ዓሊ

ነጋሽ መሀምድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ