የኦስካር ሽልማት21 የካቲት 2003ሰኞ፣ የካቲት 21 2003ለተንቀሳቃሽ ስዕል የሚሰጠውን ትልቁን ሽልማት፡ ኦስካር ኪንግስ ስፒች ወሰደ ።https://p.dw.com/p/R551ምስል centralfimማስታወቂያ በዚሁ ለሰማንያ ሶስተኛ ጊዜ በተሰጠው የኦስካር ሽልማት ዘ ኪንግስ ስፒች የዓመቱ ምርጥ ፊልም እና ምርጥ ዝግጅትን ጨምሮ በአራት ዘርፎች አሸናፊ በመሆን ቀዳሚውን ቦታ ይዞዋል። ዘ ሶሻል ኔትዎርክ፡ ዘ ፋይተር እና ኢንሴፕሽን የተሰኙት ፊልሞች በተለያዩ ዘርፎች አሸናፊ ሆነዋል። አበበ ፈለቀ አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ