የኦብኮ ብሔራዊ ጥሪ
ማክሰኞ፣ ግንቦት 7 2010ማስታወቂያ
ሕዝቡ የተገባለትን ቃል ተግባራዊነት እየተጠባበቀ መሆኑን በማመልከትም ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና አዲሱ ካቢኔያቸው በአስቸኳይ ለሕዝቡ ጥያቄዎች መልስ ለመስጠት ትኩረት እንዲሰጡ አስገንዝቧል። በተጨማሪም በሀገር ውስጥ እና በውጭ ካሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋርም ድርድር እንዲጀመር አሳስቧል። አብኮ በኩሉ ከገዢው ፓርቲ ብቻ ሳይሆን ከሁሉም የፖለቲካ ኃይሎች ጋር ተባብሮ ለመሥራት ውሳኔ ላይ መድረሱንም ይፋ አድርጓል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ