1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኩዌት የምሕረት አዋጅ

ሐሙስ፣ ጥር 17 2010

እስከመጪዉ የካቲት አካጋማሽ ድረስ በሚቀየዉ ደንብ መሠረት በሕገ-ወጥ መንገድ የሚኖሩ የዉጪ ሐገር ተወላጆች አንድም ሕጋዊ መኖሪያ ፍቃድ ማዉጣት አለያም ወደ ሐገራቸዉ መመለስ ይችላሉ።

https://p.dw.com/p/2rVlI
Kuwait City & Hafen
ምስል picture-alliance/robertharding/G. Hallier

(Beri.Jeddah) Kuwait-Amnesty for illegal residence - MP3-Stereo

የኩዌት መንግሥት በሕገ-ወጥ መንገድ በግዛቱ ለሚኖሩ የዉጪ ሐገር ዜጎች አንድ ወር የሚቆይ የምሕረት አዋጅ ደነገገ።እስከመጪዉ የካቲት አካጋማሽ ድረስ በሚቀየዉ ደንብ መሠረት በሕገ-ወጥ መንገድ የሚኖሩ የዉጪ ሐገር ተወላጆች አንድም ሕጋዊ መኖሪያ ፍቃድ ማዉጣት አለያም ወደ ሐገራቸዉ መመለስ ይችላሉ።ኩዌት የሚኖሩ ኢትዮጵያዉን አዋጁን በደስታ ቢቀበሉትም የጊዜዉ ማጠር ግን ብዙ እንዳሳሰባቸዉ ይናገራሉ። 

ነብዩ ሲራክ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ