1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የካፒቴን ያሬድ አባት ስለልጃቸው ይናገራሉ

ረቡዕ፣ መጋቢት 4 2011

የተከሰከሰው  አውሮፕላን ዋና አብራሪ የካፒቴን ያሬድ አባት ዶክተር ጌታቸው ተሰማ በኢትዮጵያ አውሮፕላን አብራሪዎች ማህበር ግቢ ውስጥ ከልጃቸው የስራ ባልደረቦች እና ወዳጅ ዘመዶች ጋር ለሃዘን ተቀምጠው ውለዋል፡፡ያሬድን ጨምሮ የ 6 ልጆች አባት የሆኑት ዶክተር ጌታቸው በልጃቸው እንደሚኮሩ እና ያለ እድሜው ማለፉ ብቻ እንዳሳዘናቸው ተናግረዋል፡፡

https://p.dw.com/p/3EyEU
Äthiopien Vater des Boing 737 MAX-Kapitäns trauert in Addis Abeba
ምስል DW/S. Muchie

እሁድ እለት የተከሰከሰው አውሮፕላን ዋና አብራሪ የካፒቴን ያሬድ አባት ዶክተር ጌታቸው ተሰማ በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ አውሮፕላን አብራሪዎች ማህበር ግቢ ውስጥ ከልጃቸው የስራ ባልደረቦች እና ወዳጅ ዘመዶች ጋር ለሃዘን ተቀምጠው ውለዋል፡፡ ያሬድን ጨምሮ የ6 ልጆች አባት የሆኑት ዶክተር ጌታቸው በልጃቸው እንደሚኮሩ እና ያለ እድሜው ማለፉ ብቻ እንዳሳዘናቸው ተናግረዋል፡፡ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ሰሎሞን ሙጬ ዶክተር ጌታቸውን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አዘጋጅቷል።

ሰሎሞን መኮንን

ኂሩት መለሰ

እሸቴ በቀለ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ