የኬንያ ቱሪዝም ዘርፍ የገጠመው ችግር8 ጥር 2000ሐሙስ፣ ጥር 8 2000ኬንያ ውስጥ ፕሬዚደንታዊውን ምርጫ ተከትሎ የተፈጠረው ቀውስ በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ሰዎች ህይወት አጥፍቶ ብዙዎችንም ከቤት ንብረት አፈናቅሎዋል፤ እንዲሰደዱም አድርጎዋል። በፕሬዚደንት ምዋይ ኪባኪና በተቃዋሚው ወገን መሪ ደጋፊዎች መካከል የቀጠለው ውዝግብም በሀገሪቱ ኤኮኖሚ፡ በተለይም በቱሪዝም ዘርፍ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳረፉ ነው የተሰማው።https://p.dw.com/p/E0Zpተቃውሞ በኬንያምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያ