የክርስትናና እሥልምና መቻቻል በኢትዮጵያ 8 ግንቦት 2006ዓርብ፣ ግንቦት 8 2006የጀርመን ፍሪድሪኽ ኤበርት ድርጅት (እሽቲፊቱንግ) ፣ አዲስ አበባ ውስጥ ትናንት በሒልተን ሆቴል ባዘጋጀው ስብሰባ፤ የክርስትናና እሥልምና የዘመናት የመቻቻል ታሪክ ትኩረት እንደተደረገበት ተገለጠ። ድርጅቱ ፤ ከፓሪስ ዩንቨርስቲ ፣ በአፍሪቃ ቀንድናhttps://p.dw.com/p/1C1OMምስል APማስታወቂያ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የተመራመሩትን ፤ የታሪክና የሥነ ሕዝብ ምሁር ፤ ፕሮፌሰር ኤልዌይ ኢፍኬን በመጋበዝ ጠቃሚ ንግግር እንዲደመጥ አብቅቷል። በስብሰባው የተገኙ ተሳታፊ ምሁራንም ምሁራዊ ማብራሪያ አጠተዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ፤ ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ ተክሌ የኋላ ነጋሽ መሐመድ