1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የክርስትናና እሥልምና መቻቻል በኢትዮጵያ

ዓርብ፣ ግንቦት 8 2006

የጀርመን ፍሪድሪኽ ኤበርት ድርጅት (እሽቲፊቱንግ) ፣ አዲስ አበባ ውስጥ ትናንት በሒልተን ሆቴል ባዘጋጀው ስብሰባ፤ የክርስትናና እሥልምና የዘመናት የመቻቻል ታሪክ ትኩረት እንደተደረገበት ተገለጠ። ድርጅቱ ፤ ከፓሪስ ዩንቨርስቲ ፣ በአፍሪቃ ቀንድና

https://p.dw.com/p/1C1OM
ምስል AP

በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የተመራመሩትን ፤ የታሪክና የሥነ ሕዝብ ምሁር ፤ ፕሮፌሰር ኤልዌይ ኢፍኬን በመጋበዝ ጠቃሚ ንግግር እንዲደመጥ አብቅቷል። በስብሰባው የተገኙ ተሳታፊ ምሁራንም ምሁራዊ ማብራሪያ አጠተዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ፤

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ