1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የወባ በሽታ አሳሰቢነት በደቡብ ክልል

ማክሰኞ፣ መስከረም 6 2012

የወባ በሽታ አሳሰቢ ከሆነባቸው አካባቢዎች አንዱ የደቡብ ክልል ነው። የክልሉ ጤና ቢሮ እንደሚለው ካለፈው ዓመት አጋማሽ አንስቶ የበሽታው ሥርጭት ጨምሯል።ሀዋሳ ወደ ሚገኘው የአዳሬ አጠቃላይ ሆስፒታል ከሚመጡት ህሙማን አብዛኛዎቹ በወባ የተያዙ ናቸው።

https://p.dw.com/p/3Pk2h
Kenia | Malaria Medizin Mosquirix
ምስል picture-alliance/dpa/AP Photo/File/K. Prinsloo

የወባ በሽታ አሳሰቢ ከሆነባቸው አካባቢዎች አንዱ የደቡብ ክልል ነው። የክልሉ ጤና ቢሮ እንደሚለው ካለፈው ዓመት አጋማሽ አንስቶ የበሽታው ሥርጭት ጨምሯል።ሀዋሳ ወደ ሚገኘው የአዳሬ አጠቃላይ ሆስፒታል ከሚመጡት ህሙማን አብዛኛዎቹ በወባ የተያዙ ናቸው።የበሽታውን ሥርጭት ለመግታት ክልሉ የተለያዩ የመከላከያ ዘዴዎችን ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን ይናገራል።በክልሉ የወባ ሥርጭት የሚገኝበት ደረጃ ፣የሥርጭቱ ምክንያት እና ሥርጭቱን ለመግታት የሚደረጉ ጥረቶች የዛሬው ጤና አካባቢ ዝግጅታችን ትኩረት ነው።

 ሸዋንግዛው ወጋየሁ

ኂሩት መለሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ