1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የፍርድ ቤት ዉሎ

ማክሰኞ፣ የካቲት 19 2011

ኢትዮጵያ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሙስና ወንጀል የተከሰሱትን የቀድሞዉን የብረታ ብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን ሜቴክ የበላይ ኃላፊ የጄኔራል ክንፈ ዳኘዉንና የቴሌ ኮሚኒኬሽን ባለሥልጣን የነበሩትን የታናሽ ወንድማቸዉን የአቶ ኢሳያስ ዳኘዉን የክስ ሒደት ዛሬ ተመልክቷል።

https://p.dw.com/p/3E8IF
Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል AP

 
የኢትዮጵያ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሙስና ወንጀል የተከሰሱትን የቀድሞዉን የብረታ ብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን ሜቴክ የበላይ ኃላፊ የጄኔራል ክንፈ ዳኘዉንና የቴሌ ኮሚኒኬሽን ባለሥልጣን የነበሩትን የታናሽ ወንድማቸዉን የአቶ ኢሳያስ ዳኘዉን የክስ ሒደት ዛሬ ተመልክቷል። የፍርድ ቤቱ 15ኛ ወንጀል ችሎት በጄኔራል ክፍንፈ የክስ መቃወሚያ ብይን ለመስጠት ለዛሬ ይዞት የነበረዉን ቀጠሮ ለሌላ ጊዜ አራዝሞታል። ፍርድ ቤቱ የአቶ ኢሳያስ ጠበቃን የክስ መቃወሚያ አድምጦ የአቃቤ ሕግን መልስ ለመስማት ሌላ ቀጠሮ ሰጥቷል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ማንተጋፍቶት ስለሺ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ