1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዋጋ ንረት በኢትዮጵያ

ሰኞ፣ ጳጉሜን 1 2002

ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኢትዮጵያ ብር የምንዛሬ ዋጋ መቀነሱን ካሳወቀ ወዲህ የሸቀጦች ዋጋ ንሯል ።

https://p.dw.com/p/P5Yq
ምስል picture alliance/kpa

ታደሰ ዕንግዳው ከአዲስ አበባ እንደዘገበው በአዲሱ የምንዛሪ ተመን ምክንያት የጨመረው ከውጭ ሀገር በውጭ ምንዛሪ ተገዝተው የሚገቡ ዕቃዎች ዋጋ ብቻ ሳይሆን የሀገር ውስጥ ምርቶችም ዋጋ ነው ። የብር የምንዛሪ ተመን በሀያ ሁለት በመቶ ከቀነሰ ወዲህ በኢትዮጵያ ገበያ ላይ መደናገርንም ፈጥሯል ።

ታደሰ ዕንግዳው

ሂሩት መለሰ