የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ
ሐሙስ፣ መስከረም 10 2011ማስታወቂያ
በአንፃሩ በሀገር ውስጥም የሰላም እና ዴሞክራሲ ሂደት ለሀገሪቱ ልማት ዋነኛ ጉዳይ መሆኑን የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ዛሬ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ ጠቅሰዋል። ቃል አቀባዩ ከዚህም ሌላ ኢትዮጵያ በመላው ዓለም ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የሰላም አስከባሪ ኃይል የምታሰማራ ሀገር መሆኗንም ገልጸዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ