1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም ዓቀፍ ግጭት ጥናት ተቋም ዘገባና ኢትዮጵያ

ሐሙስ፣ መስከረም 7 2002
https://p.dw.com/p/JizH
ምስል AP GraphicsBank/DW

በኢትዮጲያ የመድበለ ፓርቲ ዴሞክራሲ በአግባቡ ስራ ላይ ካልዋለ በአገሪቱ የሚታየዉ የፖለቲካ ዉጥረትና ጫና ተባብሶ ያልተፈለገ መስመር ዉስጥ እንዳይገባ ያሰጋል ሲል ዓለም ዓቀፉ የቀዉስ ፈቺ ተቋም ICG ዘገባ ይፋ አድርጓል። ICG አያይዞም በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የሚመራዉ የኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኢህአዴግ በአገሪቱ አዲስ የአስተዳደር መዋቅር ለመዘርጋት የወሰደዉ ርምጃ አዳዲስ ዉጥረቶችን ማንገሱን ጠቁሟል።

ሸዋዬ ለገሠ፣

ተክሌ የኋላ፣