1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዕርቅና መፍትኄ አፈላላጊ ኮሚቴና የዛሬው ችሎት

ሰኞ፣ ኅዳር 23 2006

በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች፤ አምና ተይዘው የታሠሩትን የዕርቅና መፍትኄ አፈላላጊ ኮሚቴ መሪዎችና አባላት ለመጎብኘት ወደ ቂሊንጦ ወህኒ ቤት ከተጓዙ በኋላ ጥቂቶች እሥረኞቹን ለማየት መቻላቸው ተነግሯል።

https://p.dw.com/p/1ARyP
***ACHTUNG: Das Foto darf nur für die Rubrik "Der Blick aus meinem Fenster" verwendet werden*** Thema: Der Blick aus meinem Fenster: Addis Abeba, Äthiopien Foto: Solomon Mengist .
ምስል Solomon Mengist

የታሠሩት የኮሚቴ መሪዎችና አባላት በዛሬው ዕለት ጉዳያቸው በችሎት እንደሚታይ ቀነ ቀጠሮ ተይዞ እንደነበረ ቢገለጥም፤ ለታኅሳስ 24 ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱ ተመልክቷል። ስለዛሬው የፍርድ ቤት ውሎ የተከሳሾችን የህግ ጠበቃ፤ የህግ ባለሙያ አቶ ተማም አባቡልጉን በስልክ አነጋግረናቸው ነበር።

ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሃመድ