1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያዊያን ለበዓሉ ለወገን፣ ዘመዶቻቸው ገንዘብ ልከዋል

ሰኞ፣ መስከረም 1 2010

በአሜሪካ የሚገኘው አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ገንዘብ ወደ ሀገር ልኮ ወገን፣ ዘመዶቹን በመርዳት የአዲስ ዓመት በዓልን ማክበሩን የዋሽንግተን ዲሲው ወኪላችን መክብብ ሸዋ ዘግቧል፡፡

https://p.dw.com/p/2jkVy
USA Kapitol in Wahington DC
ምስል picture-alliance/AP Photo/C. Kaster

ኢትዮጵያዊያን ለበዓሉ ለወገን፣ ዘመዶቻቸው ገንዘብ ልከዋል

በአሜሪካ የሚገኘው አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ገንዘብ ወደ ሀገር ልኮ ወገን፣ ዘመዶቹን በመርዳት የአዲስ ዓመት በዓልን ማክበሩን የዋሽንግተን ዲሲው ወኪላችን መክብብ ሸዋ ዘግቧል፡፡ ያነጋገራቸው ኢትዮጵያውያንም ይህንኑ እንዳደረጉ ገልጸውለታል፡፡ ኢትዮጵያውያን በዩናይትድ ስቴትስ አዲስ ዓመትን እንዴት እንደተቀበሉት እና እንዴትስ እያከበሩት እንደሚገኙ ያጠናቀረውን ዘገባ መስፈንጠሪያውን በመጫን ማዳመጥ ይችላሉ፡፡

መክብብ ሸዋ

ኂሩት መለሰ