1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የዚምባቡዌ ፖለቲካዊ ቀዉስ

ሐሙስ፣ ኅዳር 7 2010

የዚምባብዌ ጦር የሐገሪቱን የረጅም ጊዜ መሪ ሮበርት ሙጋቤን ከሥልጣን በማስገዱ ሰበብ የተፈጠረዉ ፖለቲካዊ ቀዉስ ይወገድ ዘንድ የተለያዩ መንግሥታት እና ማሕበራት እየጠየቁ ነዉ።

https://p.dw.com/p/2nlUu
Karte Sambia englisch

 ዚምባቡዌ

የዚምባቡዌ ተቃዋሚ ፓርቲ የጦሩን እርምጃ ባይቃወምም ባስቸኳይ የሽግግር መንግስት እንዲመሠረት ጠይቋል። ደቡብ አፍሪቃ መከላከያ ሚንስትሯን ወደ ሐራሬ ልካለች። SADEC በሚል የእንግሊዝኛ ምሕፃረ ቃል የሚጠራዉ የደቡባዊ አፍሪቃ የልማት ማሕበረሰብ አባል መንግስታት በጉዳዩ ላይ ተነጋግረዋል ።የአዉሮጳ ሕብረት በበኩሉ የዜምባቡዌ ሕገ-መንግሥት እንዲከበር አሳስቧል።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሀመድ

ሂሩት መለሰ