የዚምባብዌ ዕጣ ፈንታ29 ሐምሌ 2000ማክሰኞ፣ ሐምሌ 29 2000«ፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤ ካልወረዱ በስተቀር የዚምባብዌ ህዝብ ስቃይ አያበቃም። » ይላል ዕለታዊው ጋዜጣ ፊናንሻል ታይምስ « በዳርፉር የተሰማራው የተመድ እና የአፍሪቃ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ጓድhttps://p.dw.com/p/EqdGየተቃዋሚው ሜዲሲ መሪ ሞርገን ሻንጊራይምስል APማስታወቂያ የዩናሚድ ተልዕኮ የሚሳካው አስፈላጊው ትጥቅና ጦር ሲቀርብለት ብቻ ነው። »