1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዞን ዘጠኝ አምደኞች ተሸለሙ

ማክሰኞ፣ መስከረም 4 2008

ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት «CPJ-በእንግሊዝኛ ምሕፃሩ» ኢትዮጵያዉያኑን የዞን ዘጠኝ አምደ-መረብ አምደኞች «ብሎገርስ» ሸለመ።

https://p.dw.com/p/1GWyp
CPJ Commitee to protect Journalists
ምስል picture alliance/AP Photo

[No title]


ድርጅቱ ዛሬ ይፋ ባደረገዉ ዘገባዉ የኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነት ወንጀል ከሷቸዉ ታስረዉ የነበሩትና አሁንም እንደታሰሩ ያሉት ስድስቱ የዞን ዘጠኝ ባልደረቦችን የሸለመዉ ለፕሬስ ነፃነት በመታገላቸዉ ነዉ። በሲፒጄ ዘገባ መሠረት አምደኞቹ የታሰሩና የተከሰሱት መንግሥትን የሚተች ዘገባ በማቅረባቸዉ ነዉ። ስለ ሽልማቱ የዋሽግተኑን ወኪላችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በስልክ አነጋግሬዉ ነበር።

መክብብ ሸዋ

ነጋሽ መሃመድ
ኂሩት መለሰ