የየመኑ ፕሬዝዳትና አሜሪካ 24 ጥር 2004ሐሙስ፣ ጥር 24 2004የዩመኑ ፕሬዝዳት ዓሊ አብደላ ሳሌሕ «ለሕክምና» በሚል ሠበብ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ተጉዘዋል። የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት ሳሌሕ ሐገራቸዉ የሚቆዩት ሕክምናቸዉን እስኪጨርሱ ነዉ።ታዛቢዎች እንደሚሉት ግን የዩናይትድ ስቴትስ ግብዣ ከፍተኛ ሕዝባዊ ተቃዉሞ ለገጠማቸዉhttps://p.dw.com/p/13pFqARCHIV Jemen Präsident Ali Abdullah Salehምስል APማስታወቂያ ለሰላሳ-ሰወስት ዘመኑ አምባገነን ገዢ ወዳጅዋ የክብር መዉጪያ ከማበጀት የሚቆጠር ነዉ። ሳሌሕ አምስት ልጆቻቸዉንና ባለቤታቸዉን አስከትለዉ በኦማን በኩል ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለመጓዝ ባለፈዉ እሁድ ከሰነዓ ከመነሳታቸዉ በፊት ያገራቸዉን ሕዝብ «ሳላዉቅ-በስሕተት» ላሉት ጥፋት ይቅርታ ጠይቀዋል።የዋሽግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝር ዝር ዘገባ አለዉ። አበበ ፈለቀ ነጋሽ መሐመድ ሸዋዮ ለገሰ