የዩናይትድ ስቴትስ አፍሪቃ ትብብር
ረቡዕ፣ ጥቅምት 13 2006ማስታወቂያ
ጋ ያላትን የጸጥታ ትብብር እና የዉጭ ጉዳይ ፖሊሲዋን የተመለከተ የስልክ ዉይይት ዛሬ ከጋዜጠኞች ጋ አካሂደዋል።በዉይይቱም አሜሪካ ከአፍሪቃ ሃገራት ጋ በመተባበር ስለምታደርገዉ ሽብርተኝነት የመዋጋት ዘመቻ፤ እንዲሁም ለአፍሪቃ ልማት የምታደርገዉ አስተዋጽኦ መነሳቱን በዉይይቱ የተሳተፈዉ የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለገ ገልጾልናል። አበበን ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሜ የተነሱትን ነጥቦችን እንዲያጋራን በስልክ ጠይቄዋለሁ
አበበ ፈለቀ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ