1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩኤስ አሜሪካ የምርጫ ክርክር

ዓርብ፣ ጥቅምት 2 2005

በትናንትናዉ ምሽት በተካሄደዉ የአሜሪካን ምክትል ፕሬዝደንቶች ክርክር ሁለቱም ተፎካካሪዎች የየበኩላቸዉን ሃሳብ ሰንዝረዉ በእኩል ነጥብ መለያየታቸዉ ተነገረ።

https://p.dw.com/p/16PIU

የዴሞክራቱ እጬ ምክትል ፕሬዝደንት ጆ ባይደን የፕሬዝደንት ባራክ ኦባማን ደካማ ክርክር የፈጠረዉን የዴሞክራቶች ጭንቀት ለማርገብ የቻለ ክርክር ማድረጋቸዉን የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ በላከልን ዘገባ አመልክቷል።

አበበ ፈለቀ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ