1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደርግ ባለ ስልጣናትን ለማስፈታት ጥረት

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 19 2003

የአራት ሃይማኖቶች አባቶች በእስር ላይ የሚገኙ የቀድሞ መንግስት ለስልጣናት እንዲፈቱ ጥረት መጀመራቸውን በይፋ አስታዉቀዋል። ላለፉት 20 ዓመታት የታሰሩት እነዚህ ባለስልጣናት የሚፈቱበት ሁኔታ ህጋዊ መሠረቱ ምን ይሆን?

https://p.dw.com/p/QkmT
ምስል AP

የደርግ ባለስልጣን በእርቅ ይፋቱ ዘንዶ በተንሸራሸረዉ ሃሳብ ዙርያ ከታወቁት ጠበቃ አቶ ተሾመ ገብረማርያም እና ከሰማዕታቱ የቤተሰቦች ማህበር እንዲሁም ሃዉልቱን ካሳነፁት ጋር የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሃይለጊዮርጊስ በጉዳዪ ተወያይቶ ተገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ሃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ