የደን ሃብት ባለቤት ይሻል13 ሚያዝያ 2001ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 13 2001በኢትዮጵያ ወትሮ ሲነገርና ሲታይ የነበረዉ የደን ይዞታ ዛሬ እጅግ ተመናምኖ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል፤ እንደዉም በረሃማነት አፉን ከፍቶ ሊዉጠን ነዉ የሚሉ የመኖራቸዉን ያህል ይህኛዉ ዓይነት የዛፍ ዘር ከአገሪቱ ጥፋ ቢሉትም አይጠፋ የሚል የሚያዘናጋ አስተያየት የሚሰነዘሩም አልጠፉም።https://p.dw.com/p/HbWuሜዳና ተራራዉ ደን ቢለብስ ይበጃልምስል picture-alliance / dpaማስታወቂያ በአገሪቱ የደን ሃብት እንዲበለጽግና ኅብረተሰቡም ሆነ መንግስት ከዚህ ዘርፍ ሊያገኝ የሚገባዉን ጥቅም እንዲያገኝ፤ በስልት ቢታቀድ፤ ብሎም ደን በተጠያቂነት የሚከታተለዉ ባለቤት ቢኖረዉ ዉጤቱ የራጋ ፍሰሃ ነዉ የሚለዉ ያነጋገርናቸዉ ባለሙያዎች አስተያየት ነዉ። ሸዋዬ ለገሠ/ተክሌ የኋላ