1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዳይመንድስ ሊግ ውድድር ፍፃሜ በዙሪኽ

ዓርብ፣ ነሐሴ 27 2008

የዳይመንድስ ሊግ ውድድር ትናንት በስዊትዘርላንድ የዙሪኽ ከተማ ተጠናቀቀ። የመዝጊያው ስነ ስርዓት በተጠናቀቀበት ጊዜ ከተካሄዱት ውድድሮች መካከል አንዱ በነበረው የወንዶች የ5,000 ሜትር ሩጫ ፉክክር ኢትዮጵያዊው አትሌት ሐጎስ ገብረሕይወት ድል ተቀዳጅቶዋል። ሆነ።

https://p.dw.com/p/1JuvD
Olympia Rio 800 Meter Frauen Caster Semenya
ምስል picture-alliance/dpa/M. Kappeler


በሴቶች የ3,000 ሜትር ሩጫ ትውልደ ኬንያዊቷ የባህሬን አትሌት ሩት ጃቢት እና በሴቶች የ800 ሜትር ሩጫ ደቡብ አፍሪቃዊቷ ካስተር ሴሚንያም የዳይመንድስ ሊጉ አሸናፊዎች ለመሆን በቅተዋል።

ሀይማኖት ጥሩነህ

አርያም ተክሌ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ