የድል ቀን በዓል አከባበር በኢትዮጵያ27 ሚያዝያ 2001ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 27 2001የኢጣልያ ፋሺስት ወረሪ ወጥቶ የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች በድል ወደ ሀገር የገቡበት ስድሳ ስምንተኛ ዓመት ዛሬ ተከብሮ ዋለ።https://p.dw.com/p/HkAuምስል dpaማስታወቂያየበዓሉ አከባበር ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ አራት ኪሎ በሚገኘው የድል ሀውልት ዙርያ የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ በተገኙበት ተከናውኖዋል። የበዓሉን የአከባበር ሥነ-ሥርአት የተከታተለው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ አንዳንድ አርበኞችን አነጋግሮዋል። ጌታቸው ተድላ/አርያም ተክሌ ነጋሽ መሐመድ