1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የድስልዶርፉ የሙዚቃ ዉድድር መድረክ

ሐሙስ፣ ግንቦት 11 2003

ዘንድሮ ጀርመን የ56 ኛዉን የአዉሮጻ አገራት የሙዚቃ ዉድድር Eurovision Song contest ን አዘጋጅታ፣ ባልተጠበቀ ሁኔታ አዘርባጃን አሸናፊ ሆናለች። ጀርመን በዉድድሩ አስረኛ ብትወጣም ዉጤቱን በደስታ ተቀብላ እንግዶችዋን አስተናግዳ ወደ መጡበት ሸኝታለች።

https://p.dw.com/p/ROsn
አሸናፊዎች በመድረክ ላይምስል DW

ዘንድሮ ጀርመን 56 ኛዉን የአዉሮጻ አገራት የሙዚቃ ዉድድር Eurovision Song contest ን አዘጋጅታ፣ ባልተጠበቀ ሁኔታ አዘርባጃን አሸናፊ ሆናለች። ጀርመን በዉድድሩ አስረኛ ብትወጣም ዉጤቱን በደስታ ተቀብላ እንግዶችዋን አስተናግዳ ወደ መጡበት ሸኝታለች። በድስልዶርፍ ከተማ የሚገኘዉ ግዙፍ የእግር ኳስ ስቴድዮም በልዮ የኤሌክትሮኒክስ ዉጤት ወደ ትልቅ አዳራሽ ተቀይሮ ከምንግዜዉም በላይ የተዋጣለት መድረክ አዘጋጅቶም ነበር። አዳራሹን እንደገና ወደ ነበረበት የእግር ኳስ ሜዳ ለማድረግ የአንድ ሳምንት የስራ ግዜን እንደሚወስድ ተገልጾአል። የለቱ የባህል መድረካችን ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ እዚህ በድስልዶርፍ ከተማ የተካሄደዉን የሙዚቃ ዉድድር ያስቃኛል፣

Deutschland Musik ESC 2011 Eurovision Song Contest Finale Atmosphere
ምስል picture alliance/dpa


አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ