1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዶርዜ የማንነት ጥያቄ

ሰኞ፣ መጋቢት 29 2006

በኢትዮጵያ የማንነት ጥያቄዎችን የሚያነሱ ብሄረሰቦች እየተበራከቱ ነዉ። ከእነዚህ መካከልም የዶርዜ ብሄረሰብ አንዱ ነዉ። በርካታ የማሕበረሰቡ አባላት በተገኙነት ሰሞኑን ሕዝባዊ ስብሰባ በማካሄድም ዶርዜ ከሌሎች የሚለይባቸዉን ነጥቦች በመዘርዘር ማኅበረሰቡ ከጋሞ ብሄር እንደሚለይ አመልክቷል።

https://p.dw.com/p/1BdOi
Dorze Haezo
ምስል DW/Getachew Tedla Hailegiorgis

የጉዳዩ አስተባባሪዎች የብሄረሰቦች መብት በተከበረባት ሀገር የዶርዜ ብሄረሰብ ተጨፍልቋል ባይ ናቸዉ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እንዲህ ያለዉን ጥያቄ ያቀረበዉ ዶርዜ ብቻ ሳይሆን ወደ13 የሚደርሱ ብሄረሰቦች መሆናቸዉን ያመለክታሉ። የማንነት እዉቅና ጥያቄ የሚቀርብለት ጉዳዩ የሚመለከተዉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ካሣ ተክለብርሃን እንደሚሉት ጥያቄዉ ቢቀርብም ምላሹን ለመስጠት ጥናትና ጊዜ ይጠይቃል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ