1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመንና የአውሮፓ የአቶም ኃይል ማመንጫዎች ዕጣ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 30 2003

እስከ ዛሬ 10 ዓመት ድረስ የጀርመን የአቶም ኃይል ማመንጫዎች ሙሉ በሙሉ ሥራቸውን እንዲያቆሙ የወሰነው የጀርመን መንግሥት በዚህ ሳምንት ዝርዝር አተገባበሩን ይፋ አድርጓል ።

https://p.dw.com/p/RSIj
ምስል picture-alliance/ dpa

በእቅዱ መሰረት አገሪቱ ከአቶም ታገኝ የነበረውን ኃይል የሚተኩ አማራጭ የኃይል ምንጮችን በስፋት ለመጠቀም ታስቧል ። ይሁንና የአቶም ኃይል አጠቃቀም አጥኚዎች እንደሚሉት የጀርመን መንግሥት ያሳለፈው ውሳኔ አንዳንድ ችግሮችን ማስከተሉ አይቀርም ። የዛሬው አውሮፓ እና ጀርመን ዝግጅታችን ጀርመን ከአቶም ኃይል ምንጭ ለመላቀቅ የደረሰችበትን ውሳኔና ሌሌች የአውሮፓ ሃገራት በዚህ ረገድ የሚያራምዱትን አቋም ይመለከታል ።

ሂሩት መለሰ

ተከሌ የኋላ