1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን ምርጫና አስተምህሮቱ

ሰኞ፣ መስከረም 13 2006

በሚመጡት 4 ዓመታት ፤ ጀርመንን የሚመራትን የመንግሥት አስተዳዳሪና የፓርላማ አባላትን ለመምረጥ በተካሄደው ምርጫ ፣ ወግ አጥባቂዎች ሲቀናቸው ፤

https://p.dw.com/p/19mhw
epa03880472 Front pages of Spanish newspapers are photographed in Madrid, Spain, on 23 September 2013, showing headlines and photos German Chancellor Angela Merkel reacting to her victory in the German general elections, on the day after Merkel's conservative political bloc surged to its best result in 20 years, giving her a strong hand in likely talks on forming a new grand coalition of the nation's biggest parties. EPA/JUAN CARLOS HIDALGO
ምስል picture-alliance/dpa

ዋናው ተፎካካሪ ሶሺያል ዴሞክራቱ ፓርቲ ፤ የአስተዳደር ለውጥ ለማድረግ የሚያበቃ ውጤት ሳያገኝ ቀርቷል ። የብዙ ዓሠርተ ዓመታት ዕድሜ ያስቆጠረውና በጀርመን ፖለቲካ በተለይም በውጭ የፖለቲካ አመራርና በኤኮኖሚው ጉልህ ድርሻ የነበረው ለዘብተኛው ፤ ነጻ ዴሞካራቱ ፓርቲ ፣ (FDP)ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በፓርላማ መወከል የማይችልበትን አሳዛኝ ውጤት ነው ያስመዘገበው። ስለዚህ ፓርቲ የቆየ ድርሻና ባጠቃላይ ስለምርጫው አስተምህሮት የበርሊኑን ዘጋቢአችንን ይልማ ኃይለ ሚካኤልን በስልክ ጠይቄው ነበር።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ