የጀርመን ሥነሕዝብ ጥናት ድርጅት የወጣቶች ልማት ማዕከል በደብረዘይት
ሐሙስ፣ ኅዳር 16 1997ማስታወቂያ
አሁን በይፋ እንደታወቀው፥ “ዲ-ኤስ-ደብልዩ” የተባለው የጀርመን ዓለምአቀፍ የሥነሕዝብ ጥናት ድርጅት እና ቦኒታ የተሰኘው የጀርመን ጨርቃጨርቅ-እንዱስትሪ-ኩባንያ ተባብረው ኢትዮጵያ ውስጥ መጀመሪያውን የወጣቶች ልማትና ሥልጠና ማዕከል በደብረዘይት አቋቁመዋል። በዛሬው ዝግጅታችን ይህንኑ መሠረት በማድረግ፣ ወኪላችን አሰገደች ይበርታ ቃለምልልስ በማከል ያጠናቀረችውን ዘገባ ነው የምናሰማችሁ። ዘገባውና ቃለምልልሱ እነሆ ቀጥሎ ሊደመጥ ይችላል፥