1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን አምባሳደር የአፋር ጉብኝት

ሐሙስ፣ የካቲት 27 2006

በአፋር ክልል ወደ አፍዴራ የሚወስደዉን መንገድን ይዞ የአርተአሌ እሳተ ጎመራ ባለበት አካባቢ ፤ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ሊዘሎረ ሲሩስ ባለፈው ሳምንት ጉብኝት አድርገዉ ተመልሰዋል።

https://p.dw.com/p/1BJSn
Nord-Äthiopien - Lieselore Cyrus weiht ein Entwikclungsprojkt ein.
ምስል DW/G. Giorgis

የጉብኝቱ ዓላማ፤ ከሁለት ዓመት በፊት ታግተዉ ለነበሩት ጀርመናዉያን መለቀቅ ዋነኛ ድርሻ ላበረከቱት የሃገር ሽማግሌዎች ምሥጋና ማቅረብ እንደነበር ተመልክቷል። ከጀርመንዋን አምባሳደር ሊዘሎረ ሲሩስ ጋር ከተጓዙት ጋዜጠኞች መካከል ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ አንዱ ነበር ። ስለ አምባሳደርዋ የአፋር ጉብኝት ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ