የጀርመን ወታደሮች ቆይታ በአፍጋኒስታን መራዘም28 መስከረም 2001ረቡዕ፣ መስከረም 28 2001የጀርመን ምክር ቤት በአፍጋኒስታን የሚገኘዉን ወታደራዊ ኃይሉን ለማጠናከር ዝግጅት ጀምሯል።https://p.dw.com/p/FWOqወታደሮች ስለመላክ ልዩ ጉባኤምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ በዚሁ መሰረትም በትናንትናዉ ዕለት ተጨማሪ ወታደሮች እንዲላኩና ቆይታቸዉም እንዲራዘም መንግስት ወስኗል። ተግባራዊነቱ ግን በምክር ቤቱ ለመፅደቅ መጪዉን የጥቅምት ወር መጀመሪያ ጉባኤ ይጠብቃል።