1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ የጀርመን ው/ጉ/ ሚኒስትር በአዲስ አበባ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 25 2010

የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃይኮ ማስ በዛሬዉ ዕለት ከአፍሪቃ ኅብረት ባለስልጣናት ጋር ተነጋገሩ። ጋዜጣዊ መግለጫም ሰጥተዋል፤

https://p.dw.com/p/2x87m
Äthiopien stellvertretende Vorsitzende der Kommission der Afrikanischen Union Thomas Kwesi, Bundesaußenminister Heiko Maas
ምስል Reuters/T. Negeri

የጀርመን እና አፍሪቃ ግንኙነት

 የኅብረቱን የሰላም እና የፀጥታ ከሚሽነር በግል ያነጋገሩት የጀርመኑ ባለስልጣን ከአፍሪቃ ኅብረት ምክትል ፕሬዝደንት ጋር በመሆን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። መግለጫውን የተከታተለው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ