የጀርመን ጦር የሶርያ ተልዕኮ
ዓርብ፣ ኅዳር 17 2008ማስታወቂያ
በዚህም ጥያቄ መሠረት፣ ጀርመን ፈረንሳይ ሶርያ ውስጥ በጀመረችው ትግል ላይ ከጎኗ እንደምትቆም የጀርመን መከላከያ ሚኒስትር ኡርዙላ ፎን ዴር ላየን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታይንማየር ትናንት በበርሊን ይፋ አድርገዋል። አንዳንድ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ግን ውሳኔውን አውግዘዋል። የጀርመን መከላከያ ሠራዊት ወይም «ቡንደስቬር» በዚህ በሶርያ በተጀመረው ትግል ውስጥ የሚኖረው ሚና ምን ሊመስል እንደሚችል በርሊን የሚገኘው ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል የላከው ዘገባ በአጭሩ ቃኝቷል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ልደት አበበ
አርያም ተክሌ