1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጂዳው ዓለም ዓቀፍ የኢትዮጵያውን ት/ቤት ችግር

ዓርብ፣ ጥቅምት 29 2006

የሳውዲ አረቢያ መንግስት ህገወጥ ነዋሪዎችን በዚህ ሳምንት ተከታትሎ መያዝ ከጀመረ ወዲህ ታዳጊ ወጣት ኢትዮጵያውያን የሚማሩበት የጂዳው ትምህርት ቤት ሥራ መሰናከሉ በርካታ ወላጆችን ስጋት ላይ ጥሏል።

https://p.dw.com/p/1AEJ0
ምስል DW

3 ሺህ ታዳጊ ኢትዮጵያውያንን የሚያስተምረው የጂዳ ዓለም ዓቀፍ የኢትዮጵያውያን ትምህርት ቤት መምህራን ሰነዶች ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ቢላኩም መልስ ሳይሰጥባቸው በመዘግየታቸው የመማር ማስተማሩ ሂደት ተስተጓጉሏል። የጂዳው ወኪላችን ነብዩ ሲራክ ስለ ችግሩ መንስኤና ትምህርት ቤቱ ሥራውን እንዲቀጥል ምን እየተደረገ እንደሆነ ፣ የትምህርት ቤቱን ዳይሬክተርና የወላጅ ኮሚቴ አመራር አባል አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ።


ነብዩ ሲራክ
ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ