1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጃፓኑ አደጋና የጀርመን የምርጫ ውጤት

ሰኞ፣ መጋቢት 19 2003

በጀርመን የባደን ቩርተምበርግና የራይን ላንድ ፕፋልስ ክፍላተ-ሐገር በተከናወነ ምርጫ የመራሂተ-መንግስት አንጌላ ሜርክል ጥምር መንግስት ሽንፈት ደረሰበት። የተፈጥሮ ጥበቃ ጉዳይን አብይ አጀንዳው አድርጎ የሚንቀሳቀሰው የአረንጔዴዎቹ ፓርቲ ከፍተኛ ድል ተቀዳጅቷል።

https://p.dw.com/p/RDKc
ባደን ቩርተምበርግና ራይን ላንድ ፋልትስምስል fotolia/womue/DW

በምርጫ ውጤቱ ላይ የጃፓኑ የኑክሊየር አደጋ ተፅዕኖ እንደፈጠረ አንዳንዶች ይገልጻሉ። የዶቼ ቬሌዋ ቤቲና ማርክስ የላከችውን ዘገባ ማንተጋፍቶት ስለሺ እንደሚከተለው አቀናብሮታል።

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ተክሌ የኋላ