የጅርመን ውህደት ሀያኛ ዓመት18 መስከረም 2003ማክሰኞ፣ መስከረም 18 2003ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በአሸናፊዎቹ በተባባሩት ኃይሎች ምስራቅ እና ምዕራብ ተብላ ለሁለት የተከፈለችው ጀርመን ዳግም ከተዋሀደች እነሆ በያዝነው መስከረም 20 ዓመት ተቆጠረ ።https://p.dw.com/p/PP6cማስታወቂያለሁለቱ ጀርመኖች ውህደት መንገዱን የጠረገው የመጀመሪያው ታሪካዊ ክስተት ጀርመኖችን ሳያስቡት ለሁለት ከፍሎ ለበርካታ ዓመታት ያለያያቸው የበርሊኑ ግንብ እ.ጎ.አ በ 1989 መፍረስ ነው ። ህዝቡ ከልብ ይደግፈው የነበረው ዳግም ውህደት ዕውን እስኪሆን ድረስም 11 ወራትን ወስዷል ። ሂሩት መለሰ አርያም ትክሌ