1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋዜጠኛዉና የፖለቲከኛዉ ክስ

ረቡዕ፣ ግንቦት 23 2009

አዲስ አበባ ዉስጥ  ከስድስት ወር በፊት የታሠሩት ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩና ፖለቲከኛ ዳንኤል ሺበሺ ዛሬ ፌደራዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበዉ ክሳቸዉ ተነግሯቸዋል።

https://p.dw.com/p/2dw9P
Flash-Galerie Der Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል S. Mengist

(Q&A) Court hearing of Journalist & Politician - MP3-Stereo

ለተለያዩ መፅሔቶችና ድረ-ገፆች የሚጽፈው ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩና የቀድሞዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ (አንድነት) ፓርቲ የብሔራዊ ምክር ቤት አባል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ደንቦች በመተላለፍ፤ የፀረ-ሽብር ቡድናትን የሚያበረታታ ምስል በመያዝ የሚል ክስ ተመስርቶባቸዋል።ፍርድቤቱን የአቃቤ ሕግ ጥያቄንና የተከሳሽ ጠበቃን ተቃዉሞ አድምጦ ለሰኞ ቀጠሮ ሰጥቷል።ዮሐንስ ገብረ እግዚ አብሔርን በስልክ አነጋግሬዉ ነበር። 

ዮሐንስ ገብረእግዚአብር

ነጋሽ መሀመድ

ሂሩት መለሰ