1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታሳሪዎቹ ጋዜጠኛ ኤልያስ እና የቀድሞ የአንድነት አባል ዳንኤል ጉዳይ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 4 2009

በእስር የሚገኙት ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩና የተቃዋሚው የቀድሞ የአንድነት ለዴሞክራሲ እና ፍትሕ ፓርቲ የአመራር አባል አቶ ዳንኤል ሽበሺ ሰሞኑን ወደ ቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ እንዲመለሱ ተደረገ። የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ታሳሪዎቹን ወደማዕከላዊ ቢልካቸውም፣ ማዕከላዊ ግለሰቦቹን ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስካስተላለፏቸው ነበር።

https://p.dw.com/p/2b8gR
Äthiopien Hauptstadt Addis Abeba
ምስል DW/T. Haile

Ber. AA(Lage von 2 verhafteten opp. Politiker) - MP3-Stereo

ከታሰሩ አምስት ወራት የሆናቸው ጋዜጠኛ ኤልያስ እና አቶ ዳንኤል እንደገና መጀመሪያ ወደነበሩበት ፖሊስ ጣቢያ እንዲመለሱ የተደረገው ክስ የሚመሰርትባቸው አካል በመጥፋቱ መሆኑ ተሰምቷል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለስ