1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የግራዚያኒ የተቃዉሞ ሰልፍና እስራት

ሰኞ፣ መጋቢት 9 2005

ለፋሽስቱ የጦር ወንጀለኛ ለማርሻል ግራዚያኒ ክብር መሰጠት የአባቶቻችንን መስዋዕትነት ማራከስ ነዉ በሚል መሪ ሃሳብ ትናንት አዲስ አበባ ላይ የተቃዉሞ ሰልፍ ለማካሄድ ስድስት ኪሎ ከተሰበሰቡት መካከል ፖሊስ ማሰሩን ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር የላከል ዘገባ ያስረዳል።

https://p.dw.com/p/17zjt
ምስል Solomon Mengist

ዶክተር ያቆብ ኃይለ ማርያም፤ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ጌትነትና የጋዜጣ አምደኛ ታዲዮስ ታንቱን ጨምሮ የታሳሪዎቹ ቁጥር ከሰልፉ ማግስት ቅስቀሳ አካሂዳችኋል ተብለዉ ከታሰሩ ስምንት ወጣቶችን ጋ 34 መድረሱም ተገልጿል። ዘግይቶ በደረሰን ዜና መሠረት ደግሞ ታሳሪዎቹ ከአንዱ በስተቀር በዋስ መለቀቃቸዉን ያመለክታል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ