የግብፅና የእስራኤል ግንኙነት
ማክሰኞ፣ መስከረም 2 2004ማስታወቂያ
በእስራኤል ኤምባሲና ዲፕሎማቶች ላይ የተቃጣዉ ጥቃት ሌላ መዘዝ እንዳያስከትል ለመከላከል የሁለቱ ሐገራት መንግሥታት እየጣሩ ነዉ።ሁለቱም ከዚሕ በፊት ለተፈራራሙት የሠላም ዉል ገቢራዊነት በፅኑዕ መቆማቸዉን አስታዉቀዋል።የሐይፋ-እስራኤሉ ወኪላችን ግርማዉ አሻግሬ እንደሚለዉ የጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔትንያሁ መንግሥት ጉዳዩን ወደ ማለዘቡ አዘንብሏል።ግርማዉን በስልክ አነጋግሬዉ ነበር።
ግርማ አሻግሪ
ነጋሽ መሃመድ