1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የግብፅ ወቅታዊ ሁኔታ

ሰኞ፣ ጳጉሜን 4 2005

የግብፅ የሙስሊም ወንድማማቾች ወቀሳና ወቅታዊ የግብፅ ፖለቲካ

https://p.dw.com/p/19eQk
Photo 1: Main title: El-Sisi.. between the dream of an inspirational leader and the fear of military rule Photo title: El-Sisi is being compared to Naser and Sadat. Copyright: Ahmed Hamdy
ምስል DW/Ahmed Hamdy

ካይሮ ዉስጥ ሃምሳ አባላትን ያካተተ አንድ የሕገ-መንግስት አርቃቂ ምክር ቤት መቋቋሙና፤ በስድሳ ቀናት ዉስጥ አዲስ የሕገ-መንግስት ረቂቅ እንደሚቀርብ ተነግሮአል። የሕገ-መንግስት አርቃቂዉ ምክር ቤት ሊቀመንበር የቀድሞዉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት እጩ የነበሩት አምር ሙሳ መሆናቸዉ ተመልክቷል። በሌላ በኩል 50 አባልትን ባቀፈዉ በእዚህ የሕገ-መንግስት አርቃቂ ምክር ቤት ዉስጥ፤ በቂ ተወካዮች አልተካተቱበትም ሲሉ ሙስሊም ወንድማማቾች ይወቅሳሉ። የሳውዳረቢያው ዘጋቢያችን ነብዩ ሲራክ አጭር ዘገባ አድርሶናል።

ነብዩ ሲራክ

ልደት አበበ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ