1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጎሳ ወይም የብሔረሰብ ግጭት በኢትዮጵያ

ረቡዕ፣ ሰኔ 13 2004

ኢትዮጵያ ዉስጥ በተለያዩ ጎሳ ወይም ብሔር አባላት መካከል በየጊዜዉ የሚከሰቱ ግጭቶች የብዙ ሰዎችን ሕይወት፥ አካልና ንብረት ያጠፋሉ።አሁንም በተለያዩ አካባቢዎች በሚነሱ ግጭቶች ሰዎች እየተገደሉ፥ እየቆሰሉና እየተፈናቀሉ ነዉ።

https://p.dw.com/p/15Iii

አንዳድ ወገኖች የማዕከላዊዉ መንግሥትም ሆነ የአካባባቢያዊ መስተዳድር ባለሥልጣናት ግጭቶቹን ለማስወገድ ብዙም አይጥሩም በማለት ይወቅሳሉ።ሌሎች ደግሞ ባለሥልጣናቱ ራሳቸዉ ግጭቱን ያባብሳሉ በማለት ይከሳሉ።የመንግሥት ባለሥልጣናት በተቃራኒዉ የጎሳ ወይም የብሄር የሚባል ግጭት ባሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ዉስጥ የለም እስከማለት ይደራሳሉ።የትኛዉ ነዉ እዉነት።

የዛሬው ዝግጅት ተወያይቶበታል።

ነጋሽ መሀመድ