1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጠ/ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ዘገባ

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 15 2005

ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ዛሬ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የስራ አፈፃፀማም ዘገባቸውን አቀረቡ። በጠቅላይ ሚንስትሩ ዘገባ ላይ ከተዘረዘሩት ጉዳዮች መካከል በተለይ ትልቁን ትኩረት ያገኙት የግብርናው፣ የምጣኔ

https://p.dw.com/p/18LVO
ምስል Getty Images

ሀብቱ ይዞታ እና ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋ ያላትን ግንኙነትን የተመለከቱት ናቸው። ጠቅላይ ሚንስትሩ ከእንደራሴዎች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም መልስ ሰጥተዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ