1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጽንፈኞች መስፋፋትና አጸፋዊው መፍትሔ

ዓርብ፣ የካቲት 13 2007

ከመካከለኛው ምሥራቅ እስከ አፍሪቃው ቀንድ አልፎም እስከ ምዕራብ አፍሪቃ ፤ IS ፤ አሸባብና ቦኮ ሃራምን በመሳሰሉ ጽንፈኛ ታጣቂ ኃይሎች በመዛመት ላይ ላለው አካራሪ አመለካከት ምን ዓይነት የጋራ መፍትኄ እንደሚያሻ ለመምከር ፤ የዩናይትድ ስቴትስ

https://p.dw.com/p/1EfF7
ምስል DW/N. Conrad

ፕሬዚዳንት ከ 65 ከማያንሱ አገሮች የተገኙ መሪዎችን ጉባዔ አስተናግደዋል። ኦባማ ፣ የዩናይትድ ስቴትስ አየር ኃይል፤ የጽንፈኞቹንr ታጣቂዎች ኃይል በማዳካም አስተዋጽዖ አድርጎ ይሆንል ፤ ይሁንና ከዚያ የላቀ የርእዮት ዘመቻ ያስፈልጋል በማለት ሐሳብ ሰንዝረዋል። ለውዝግቡ ዓለm አቀፉ ማሕበረሰብ ምን ዓይነት መፍትኄ ሊያስገኝለት ይችላል? በጉባዔው የተነሱ ጉዳዮችን መንስዔ በማድረግ ፣ የዋሽንግተን ዲ ሲ ው ን ዘጋቢ መክብብ ሸዋን በስልክ አነጋግሬው ነበር።

መክብብ ሸዋ

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ