1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፈረንሳይ እና የአፍሪቃ ሀገራት ጉባዔ ፍፃሜ

ሰኞ፣ የካቲት 2 2007

የፈረንሳይ እና የአፍሪቃ ሀገራት ጉባዔ ባለፈው የሳምንት መጨረሻ በፓሪስ ተካሄደ። በዚሁ « ሁሉን የሚያሳትፍ እድገት » የሚል ርዕስ በተሰጠው ጉባዔ ላይ ከአፍሪቃ ጋር ያላትን የኤኮኖሚ እና የንግድ ግንኙነት የማጠናከር ፍላጎት ያላት

https://p.dw.com/p/1EYOL
Frankreich Franco-African Forum
ምስል DW/H. Tiruneh

ፈረንሳይ በአፍሪቃ የሚካሄድ የልማት እንቅስቃሴን በገንዘብ ለመደገፍ እና በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ሀያ ቢልዮን ዩሮ ቃል ገብታለች። ፈረንሳይ በመሠረተ ልማት፣ በኃይል ማመንጨት እና በሰው ኃይል ሥልጠና ላ ለማትኩር ነው የምትፈልገው።
የአፍሪቃ ወጣቶች እና ስራ አጥነት፣ እንዲሁም፣ አዲስ ፈጠራ ለእድገት፣ ዘላቂ ልማት እና መልካም አስተዳደር በጉባዔው በዋነኝነት ተመክሮባቸዋል።

ሀይማኖት ጥሩነህ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ