1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፓሪሱ ሽብርና በየመን አል ቃኢዳ

ሐሙስ፣ ጥር 7 2007

ሰነዓ-የመን የሚገኘዉ ተባባሪ ዘጋቢያችን ግሩም ተክለ ሐይማኖት እንደሚለዉ ግን ለፓሪሱ ጥቃት ሐላፊነቱን የወሰደዉ የዓረቢያ አል-ቃኢዳ የተሰኘዉ ቡድን እንጂ የየመኑ አይደለም

https://p.dw.com/p/1ELIK
ምስል Reuters/YouTube

ባለፈዉ ሳምንት ፓሪስ-ፈረንሳይ ዉስጥ አስራ-ሰባት ሰዎች ለተገደሉበት የሽብር ጥቃት በየመን የዓለም አቀፉ አሸባሪ ቡድን የአል ቃኢዳ ቅርንጫፍ ሐላፊነቱን መዉሰዱን አንዳድ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።ሰነዓ-የመን የሚገኘዉ ተባባሪ ዘጋቢያችን ግሩም ተክለ ሐይማኖት እንደሚለዉ ግን ለፓሪሱ ጥቃት ሐላፊነቱን የወሰደዉ የዓረቢያ አል-ቃኢዳ የተሰኘዉ ቡድን እንጂ የየመኑ አይደለም።ያም ሆኖ ፤ ግሩም እንደሚለዉ የመን የመሸገዉ የአል-ቃኢዳ ሐይል ከየመን አልፎ ሌሎች አካባቢዎችን የማጥቃት አቅም አለዉ።ግሩም ተክለ ኃይማኖትን በሥልክ አነጋግሬዋለሁ።

ግሩም ተክለ ሐይማኖት

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ